|
MUDC_galler
MSEMicro and Small Enterprise
MINISTRY OF URBAN DEVELOPMENT AND CONSTRUCTIONMUDC Building which is located around BIHERAWI
JOB OPPORTUNITY CREATION FOR ALLMicro and Small Enterprises Job opportunity creations for all by making Cobble Stones
CADASTRE
Housing Development
CONSTRUCTION INDUSTRYConstruction industry and Building Material like construction Machineries
GOOD GOVERNANCEGood Governance
Greenaryየ11 ዙር 10_90ና20_80 ኮንዶሚኒየም ቤት ዕድለኞች ስም ዝርዝር
ስምምነትሚኒስቴሩና የኮሪያ መሬትና ቤቶች ኮርፖሬሽን በጋራ ለመስራት ስምምነት ተፈራረሙ በከተማ ልማትና ቤቶች ሚኒስቴር የቤቶች ልማትና አስተዳደር ቢሮና የመሬት ልማትና ማኔጅመንት ቢሮ ከኮሪያ የመሬትና ቤቶችና ኮርፖሬሽን ጋር በጋራ ለመስራት ግንቦት 18 ቀን 2008 ዓ.ም በአዲስ አበባ ከተማ ስምምነት አካሂደዋል፡፡ ስምምነቱን የፈረሙት የቤቶች ልማትና አስተዳደር ቢሮ ኃላፊ አቶ ታደሰ ገብረ ጊዮርጊስ፣ የመሬት ልማትና ማኔጅመንት ቢሮ ኃላፊ... በሃገራችን የአግሮስቶን ምርቶችን ጥቅም ላይ ህብረተሰቡ ያለው ግንዛቤ አናሳ መሆኑ ተገለጸበሃገራችን የአግሮስቶን ምርቶችን ጥቅም ላይ ህብረተሰቡ ያለው ግንዛቤ አናሳ መሆኑ ተገለጸ የከተማ ልማትና ቤቶች ሚኒስቴር ከሁሉም ክልሎች ከተውጣጡ ባለሙያዎች ጋር ለመንግስት የቤት ልማት ፕሮጀክቶች የሚያገለግሉ የአግሮስቶን ምርት አቅርቦት፣ ፍላጎት፣ አጠቃቀም፣ ስርጭትና አስተዳደር ረቂቅ ጥናት ሰነድ ላይ ግንቦት 25 ቀን 2008 ዓ.ም ውይይት ተካሂዷል፡፡ በሚኒስቴሩ የኮንስትራክሽን ግብዓት አቅርቦት ጥናትና ድጋፍ መምሪያ ከፍተኛ ባለሙያ... በ2017 ከተሞች ለነዋሪዎቻቸው ምቹና ተስማሚ እንዲሆኑ እየተሰራ መሆኑ ተገለጸሚበ2017 ከተሞች ለነዋሪዎቻቸው ምቹና ተስማሚ እንዲሆኑ እየተሰራ መሆኑ ተገለጸ በከተማ ልማትና ቤቶች ሚኒስቴር የቤቶች ልማትና አስተዳደር ቢሮና የመሬት ልማትና ማኔጅመንት ቢሮ ከኮሪያ የመሬትና ቤቶችና ኮርፖሬሽን ጋር በጋራ ለመስራት ግንቦት 18 ቀን 2008 ዓ.ም በአዲስ አበባ ከተማ ስምምነት አካሂደዋል፡፡ ስምምነቱን የፈረሙት የቤቶች ልማትና አስተዳደር ቢሮ ኃላፊ አቶ ታደሰ ገብረ ጊዮርጊስ፣ የመሬት ልማትና ማኔጅመንት ቢሮ ኃላፊ... በከተሞች የህዝብ ንቅናቄ ለመፍጠር ሰፈርን ማዕከል ያደረገ እንቅስቃሴ መሰራት ያስፈልጋልበከተሞች የህዝብ ንቅናቄ ለመፍጠር ሰፈርን ማዕከል ያደረገ እንቅስቃሴ መሰራት ያስፈልጋል የከተማ ልማትና ቤቶች ሚኒስቴር በዘርፉ ያለውን የህዝቡና የባለሚና ተሳትፎን ወደ ላቀ ደረጃ ለማሸጋገር በሁለተኛው የእድገትና ትራንስፎርሜሽን ዕቅድ ዘመን ካላፈው አፈጻጸም እጅግ የተሻለ የአሰራር ግልጽነትና ተጠያቂነት በማረጋገጥ ቀልጣፋና ብቃት ያለው አገልግሎት ለማቅረብና በሁለንተናዊ የከተማ ልማት ስራዎች እምርታ ሊያመጡ የሚያስችሉ አጀንዳዎችን... |